Thursday, December 31, 2015

ጮራ መጽሔትን ያንብቡ

ጮራ መንፈሳዊ መጽሔት ቍጥር 47 ለንባብ በቃ

                  
                         በዚህ ዕትም፦ 

  • ዕቅበተ እምነት በተሰኘው ዐምድ ለ"መድሎተ ጽድቅ" ክፍል ፩ ምላሽ ይሰጣል፡፡  ምላሹ በ www.chorra.net ቀርቦ የነበረው ተሻሽሎና ዳብሮ ቀርቧል፡፡
  • በ "የዘመን ምስክር" ዐምድ የሠራዊተ ክርስቶስ ማኅበርን ታሪክና ለእናት ቤተ ክርስቲያን ያበረከቱትን በጎ አስተዋፅኦ በማውሳት በ "መድሎተ ጽድቅ" እና በሌሎችም ቡድኖች ስለ እነርሱ እየቀረበ ያለውን የተሳሳተ መረጃ ከእውነታው ጋር በማነጻጸር አቅርቧል፡፡ 
  • አለቃ ነቅዐ ጥበብ በሥዕል ዙሪያ ለተነሣ የሁለት ሰዎች ክርክር ምላሽ ይሰጣሉ፡፡
  • በፍካሬ መጻሕፍት ዐምድ በ2ጢሞ. 3፥15-17 ለተጻፈውና ብዙ ጊዜ ስለ አዋልድ መጻሕፍት እንደ ተነገረ ተደርጎ ለሚጠቀሰው ክፍል ዐውዳዊ ፍቺ ይሰጣል፡፡ 
  • "ታላላቅ መንፈሳውያን ቃላት" የተሰኘው ዐምድም ስለ ተሰፋ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መልእክት ያቀርባል፡፡

                               
መጽሔቱን በየመንፈሳውያን መጻሕፍት መደብሮች ያገኙታል።